[go: nahoru, domu]

Jump to content

ዳካ

ከውክፔዲያ
The printable version is no longer supported and may have rendering errors. Please update your browser bookmarks and please use the default browser print function instead.

ዳካባንግላደሽ ዋና ከተማ ነው። ከ7ኛ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሰዎች በሥፍራ ኑረውበታል። በ1600 ዓ.ም. የሙጋል መንግሥት ዋና ከተማ ሆነ። ከ1600 እስከ 1620 ዓ.ም. ድረስ የከተማው ስም ጃሃንጊር ናጋር ነበረ።

የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 12,560,000 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 5,378,023 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 23°42′ ሰሜን ኬክሮስ እና 90°22′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።